Monday, November 3, 2025

በመላው ዓለም የምንገኝ ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ዘመቻውን እንድትቀላቀሉ በአክብሮት እንጠይቃለን!!


Crime Against Humanity led by Ethiopian Government Officials on Ethiopian Orthodox Christians.

https://www.aljazeera.com/wp-content/uploads/2023/02/2023-02-10T110825Z_1360883397_RC2HTY9LM5UG_RTRMADP_3_ETHIOPIA-CHURCH.jpg?resize=1920%2C1440
The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC) is one of the oldest Christian institutions in the world, tracing its roots back to the early centuries of Christianity in Ethiopia and the Axumite Kingdom. It is a defining cultural and religious institution in Ethiopia: in addition to its spiritual role, it has historically been a central part of the country’s language, art, calendar, and identity.

Key features and significance

  • The EOTC holds a very large following: while exact percentages vary, it is reported to be the largest Christian church in Ethiopia. Ethiopia Insight+1

የማኅበራዊ ዘመቻው መካተት ያለባቸው ሐሳቦች 

፩. በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጥቃት አድራሹ አካል ከመንግሥት ጋር በመናበብ የሚሠራው ጠቅላይ ቤተ ክህነት እና  ሲኖዶስ ስለሆነ 
ለችግራችን ምንጭ አድርጎ በመቁጠር ድምጽ ማሰማት። 

፪. የጠቅላይ ቤተ ክህነት ወይም ቋሚ ሲኖዶስ በአስቸኳይ ጉዳቱ ወደ ደረሰበት አካባቢ በመሄድ ወገኖቻችንን እንዲጎበኝና እንዲያጽናና መጠየቅ።

Calling the World Christian Society for help



A Call to Nations and the Oriental Orthodox Church

Stand With Persecuted Orthodox Christians  In Ethiopia

የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም

ዓለም  የዘነጋዉ  የ ኦርቶዶክሳዉያን  ጭፍጨፋ

በምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ላይ ከመስከረም 2/2016ዓ.ም እስከ ኅዳር 20/2017 ብቻ (ከዚያ በኋላ የተገደሉትን አያካትትም)

የተገደሉ ኦርቶዶክሳውያን  ስም ዝርዝር ።ለጊዜው የደረሰኝ መረጃ የነዚህ ብቻ ነው።የሌሎችም ሲደርሰኝ የማቀርብ ይሆናል።                 

ሀ)ጥቃቱን ከሌሎች ስፍራ ልዩ የሚያደርገው ሙሉ በሙሉ የኢኦተቤ አማኞች ላይ ያነጣጠረ ነው።ለምሳሌ በሌሎች የኦሮሚያ ክፍሎች አማራ የሆነ ሙስሊሙም ኦርቶዶክሱም ይገደላል  ከዚህ ግን ኦርቶዶክስን ለይቶ  ማጥፋት ነው እየተደረገ ያለው።

ለ) ጥቃቱን የሚፈጽሙት 100% የኦሮሞ አክራሪ የእስልምና እምነት ተከታዮች ናቸው ።

ሐ) ከተገደሉት መካከል 45% የሚሆኑት  ከ2 እስከ 11 የሚደርሱ ቤተሰቦቻቸው ጋር  የተገደሉት ናቸው። 

Saturday, November 1, 2025

ገዳዮቻችን መቼ ይታወቁ ይሆን?

Who is killing us?
በታቀደና በስልት ኦርቶዶክሳውያንን እያጸዳ ያለው አክራሪው ክንፍ ተደጋጋሚ ተግባር እየፈጸመ ‹‹በማይታወቁ ታጣቂዎች›› የሚል ዘገባ ተደጋግሞ ሲነገር ስንሰማ ጥያቄ እናነሳለን መቼ  ነው ‹‹ገዳዮቻችን የሚታወቁት››?  የሚለው የሚመለከታችሁ የቤተ ክህነትና
የቤተ መንግሥት ሹሞች ምላሽ የምንጠይቀው፡፡ 

👉ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በሚል የተዘገቡ የቤተ ክርስቲያን ዘገባዎችን እንደ ማሳያ እንመልከት፡፡
በኦሮሚያ ክልል ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች ቤተክርስቲያንን እና ምዕመናንን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶችን በተመለከተ የተለያዩ የዜና እና የቤተክርስቲያን ምንጮች ዘገባዎች አውጥተዋል። ዋና ዋናዎቹ ዘገባዎች እና የሚመለከቷቸው አካባቢዎች የሚከተሉት ናቸው፡ 


ከጥምረት ለቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

ከጥምረት ለቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
“ስለ አንተ ዘወትር ይገድሉናል፤ እንደሚታረዱ በጎችም ሆነናል።” ሮሜ ፰ ÷ ፴፮

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታቀደና በተጠና መልኩ ከሃገር ለማጥፋት ካልሆነም አናሳ ሆና እንድትቀጥል

ሥርዓታዊ ጥቃት እየደረሰባት ትገኛለች። በተለይም ከ ፳፻፲ ዓ.ም. ጀምሮ ከሰሜን አስከ ደቡብ፤ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ በአራቱም መዓዘን ካህናቱ ምእመናኑ ይገደላሉ፤ ይፈናቀላሉ አብያተ ክርስቲያናት ይቃጠላሉ። “ኦርቶዶክስን ከኦሮሚያ ማጽዳት” የሚለው የቆየ የመንግሥት እቅድ የመተግበር አካል ነው።
ሰሞኑን ጥቅምት ፲፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም. በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ሥር ባሉ የተለያዩ አካባቢዎች “ማንነታቸው ያልታወቁ” በሚባሉ ነገር ግን አገዛዙ እና ሌሎች አጽራረ ቤተ ክርስቲያን ኃይላት በሚያሰማሯቸው ታጣቂዎች ሃያ አምስት ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች መገደላቸውን እና ከሞት የተረፉትም ለከባድ የአካል ጉዳት መዳረጋቸውን በተለያዩ ሚዲያዎች መዘገቡ ይታወቃል።
በእነዚህ ጥቃቶች የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ወንድማማቾች እና እህታማቾች እንዲሁም ከሁለት ዓመት ሕፃን እስከ ሰባ ስድስት ዓመት አረጋዊ ሽማግሌ የግፍ ግድያው ሰለባ መሆናቸው ታውቋል። በያዝነው ዓመት መስከረም ፯፣ ጥቅምት ፲፬፣ እና ጥቅምት ፲፰ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በጉናና መርቲ ወረዳዎች፤ በሸርካ ወረዳ፤ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ከሃያ አምስት በላይ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ተገድለዋል። በዚሁ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ሽርካ ወረዳ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ፻፲፭ (አንድ መቶ አራ አምስት) ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል። ከአሥራ ስድስት በላይ አብያተ ክርስቲያናት ተዘግተዋል።

What would the world say about Arsi mass killing on Orthodox Christians?

Here is a summary report of publicly-documented information regarding attacks on Christians — especially members of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC) — in the Arsi Zone (Oromia Region,


Ethiopia). Please note that there are serious gaps, conflicting claims, limited independent verification, and some of the details you asked about (e.g., “mutilated, stoned, burned alive inside the church”, perpetration by a named individual “Mr. Ibrahim Kadir”, a figure labelled “government-led Muslim fanatics”, exact counts like 1,850 victims) do not appear in credible independent sources. Hence, the account that follows is carefully qualified.

በአርሲ ዞን ለደረሰው ጭፍጨፋ እነዚህ ሃገረ ስብከቶች የሃዘን እና የአጋርነት መግለጫዎችን ልከዋል

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሁለት ወረዳዎች በታጣቂዎች ከተገደሉት ምዕመናን መካከል አምስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት እንደሆኑና
ጥቂቅ ሃገረ ስብከቶች ሃዘናቸውን እና ከአርሲ ክርስቲያኖች ጋር ቆመዋል


ከዚህ ቀደምም በጀጁ ወረዳ በታጣቂዎች የታገቱ ሰዎች እንዳልተመለሱ የዞኑ ሀገረ ስብከት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት ገልጿል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በሰጠን ቃል፣ በሰሞንኛው ጥቃት መርቲ እና ጉና ወይም አባጀማ በተሰኙት ሁለት ወረዳዎች ላይ የሟቾች ቀብር መፈጸሙን ገልጿል። 


የኖላዊው አባት ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ አርአያነት ያለው ሥራ በምሥራቅ አርሲ

የብፁዕ አቡነ ይስሐቅ አርአያነት ያለው ተግባር
=========
ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ  በአርሲ ሀገረ ስብከት በኖኖ ጃዊ ቀበሌ  ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደሉት ውስጥ በእግዚአብሔር
የኖላዊው አባት ብፁዕ አቡነ ይሥሐቅ አርአያነት ያለው ሥራ

ቸርነት ለተረፈው ሕፃን 70,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ ።

(EOTCMK TV ጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም)

ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ በአርሲ ሀገረ ስብከት ጉና ወረዳ በሚገኘ ኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ከሰሙበት ጊዜ ጀምሮ እጅግ ማዘናቸውን እና ለሞቱት እረፍተ መንግሥተ ሰማያት፤ ቤተሰባቸውን ላጡ መጽናናትን እንዲሰጥ ተመኝተዋል ።


ብፁዕነታቸው የሰው ልጅ ሰው ሆኖ ከመኖር ይልቅ አውሬ እየሆነ ያስቸገረበት ዘመን ላይ መድረሳችን እጅግ የሚያሳዝን ነው ብለዋል። 





ከሻሸመኔ እስከ አርሲ ጭፍጭፋ ተጠያቂው ሰው አቶ ኢብራሂም ከድር ለፍርድ መቅረብ አለበት

ግፉዓን ይትመሐፀንዋ ለመንግስተ ሰማያት 😭😭😭
ገዳይም አስገዳይም ኢብራሂም ከድር ነው
አቶ ኢብራሂም ከድር ለፍድ ይቅረብ
በመጀመሪያ በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻችን ነፍስ ይማር እንላለን 🤔
ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን እንመኛለን 😭
ነገሩ የትናንቱ እንደ አዲስ መሰለን እንጂ ስንቱ ነው በሰማይ በድሮን 
በታች በምድር በታንክ 
በዲሽቃ እየተጨፈጨፈ ያለው?
እየተፈናቀለ ያለው ማነው ብለን ከጠየቅን መንግሥት ነው፤
መንግሥት ሲባል ደግሞ በስም ዝርዝር 
በሻሸመኔ ከተፈጸመው ጭፍጨፋ እስከ አርሲ በተደረጉት ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖችን ከማጽዳት ጋር በተያያዘ ብዙ ሰዎች ስማቸው ሲነሳ
ቆይቷል በተለይ በአሁን ሰዓት በአርሲ በተፈጸመው ጭፍጭፋ ክርስቲያኖችን የማጽዳቱን ሥራ በዋናነት ከሚመሩት ሰዎች ሥምሪት ከሚሰጡት ስዎች ግንባር ቀደሙ አቶ ኢብራሂም ከድር ዋነኛው ነው፤