መንግሥት አለ ብሎ ያምናል። በዚያም ሲተዳደር የኖረ ነው። በተለይ በሃይማሞት ረገድ ብዙም የከፋ ነገር አይቶ አያውቅም። በብልጽግና ዘመን መከራ አይነቱን ከመቁጠር በዝቶ መስማት ሰልችቶናል። ሰምተን እንዳልሰማን ለመኾን እንሞክራለን።
Saturday, November 29, 2025
ቆመኽ አንገትኽን ተቆረጥ
መንግሥት አለ ብሎ ያምናል። በዚያም ሲተዳደር የኖረ ነው። በተለይ በሃይማሞት ረገድ ብዙም የከፋ ነገር አይቶ አያውቅም። በብልጽግና ዘመን መከራ አይነቱን ከመቁጠር በዝቶ መስማት ሰልችቶናል። ሰምተን እንዳልሰማን ለመኾን እንሞክራለን።
አውሮጳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን፣ ኢትዮጵያ ውስጥ «ይፈፀማል» ያሉትን ግድያ በሠልፍ አወገዙ
| ኢትዮጵያውያን በአውሮጳ |
ክርስቲያኖች ላይ ይፈፀማል ያሉትን ግድያ፣ ግፍና ማፈናቀል ዛሬ በርሊን-ጀርመን ውስጥ ባደረጉት የአደባባይ ሠልፍ አወገዙ። ሰልፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጀርመንና አካባቢው ሀገረ ስብከት አስተባባሪነት የተጠራ ሲሆን በተለያዩ የጀርመን ከተሞች፤ እንዲሁም በጀርመን አጎራባች የአውሮጳ ሃገራት ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያ ተሳትፈዋል።
ወንጌለ ናዚዝም
| የኦሮሙማው ክንፍ |
ይወዳሉ፣ከተሞቻችንን ይወዳሉ እኛን ግን......???"
የሰሜን አሜሪካ ማኅበራት የጋራ መግለጫ
ቀን ኅዳር ፲፩/፳፻፲፰ ዓ/ም (November 20,
2025)የሰሜን አሜሪካ ማኅበራት የጋራ ማግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
በምሥራቅ አርሲ፣ በምዕራብ ሐረርጌ እንዲሁም በሌሎች የሀገራችን ክፍሎች በአሰቃቂ ሁኔታ እየተገደሉ እና መከራ እየተቀበሉ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን አስመልክቶ የተሰጠ የጋራ መግለጫ
ü የሰሜን አሜሪካ ካሪቢያንና ላቲን አሜሪካ የሰንበት ት/ቤቶች ኅብረት፣
ü በኢ/ኦ/ተ/ሰ/ት/ቤ/ማ/መ
ማኅበረ ቅዱሳን የአሜሪካ ማዕከል፣
ü
በኢ/ኦ/ተ/ቤ
የማኅበረ በዓለ ወልድ በሰሜን አሜሪካ
ü
ዋልድባን
እንታደግ ሰሜን አሜሪካ
Wednesday, November 26, 2025
የዘጸአት ነገረ መለኮት ትርጓሜ
| ስንቶች ምንደኞች አሉን ይሆን? |
ዘሮች ሲሆን መጀመሪያ የተስፋይቱን ምድር የኖሩ የጥንቷ ከነዓናውያን ሕዝቦች መጠሪያ ነው። በጥቅሉ የተስፋይቱ ምድርን ያመለክታል። በዮርዳኖስና በሜዲትራንያን መካከል ያለ ነው። ዘፍ.9 እና 10
Monday, November 24, 2025
የነቢያት ጾም- እንኳን አደረሰን።
ለአዳም የገባለትን ቃል ይፈጽም ዘንድ ትንቢት በመናገር ለሕዝቡ የምሥራችን ቃል ያበሥሩ ነበር፡፡ አምላካችን ከድንግል ተወልዶ ከእናቱ ጋር ወደ ግብፅ ምድር እንደሚሰደድ፣ በባሕረ ዮርዳኖስ እንደሚጠመቅ፣ ለሰው ልጆች ድኅነት ሲል መከራና ስቃይ እንደሚቀበል፣ እንደሚሰቀል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ እንደሚያርግና ዳግም ለፍርድ እንደሚመጣ በየዘመናቱ የተነሡ ቅዱሳን ነቢያት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው አስቀድመው ትንቢት ተናግረዋል፡፡
Friday, November 21, 2025
ኅዳር ሚካኤል
| ሊቀ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል |
የቅዱስ ሚካኤል ሢመት በነገደ መላእክት ላይ ብቻም ግን አይደለም፤ የእግዚአብሔር ሕዝብ በሆኑት ላይም ጭምር ነው፡፡ ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል የስሙ ትርጓሜ በዕብራይስጥ “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት እንደሆነ ቅዱሳት መጻሕፍት ይጠቅሳሉ፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በመዝገበ ቃላት መጽሐፋቸው ላይ እንዳሰፈሩት ደግሞ የስሙን ፊደላት በመተንተን እንዲህ ተርጉመውታል፤ ሚ-መኑ፣ ካ-ከመ፣ ኤል-አምላክ፤ “መኑ ከመ አምላክ፤ እንደ አምላክ ማን ነው” (መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ)
“እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ”
| መኑ ከመ እግዚአብሔር |
ይኖራሉ፡፡ እነርሱም የዘወትር ምግባራቸው እንዲያውም ምግባቸው ፈጣሪን ማመስገን ነው፡፡ ስፍራ ቁጥር የሌላቸው መላእክቱም በሦስቱ የመላእክት ከተሞች ኢዮር፣ ራማ እና ኤረር በአለቃቸው ስር ሆነው ዘወትር አምላክን ያገለግላሉ፡፡ ለዚኽም ድንቅ ሥራው ክብረ ምስጋና ይድረሰውና፣ በኢዮር ከተማ የኃይላት አለቃ አድርጎ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን ሾሞታል፤ ይኽም የሆነበት ኅዳር ፲፪ ቀን የከበረ በዓል ነው፡፡ ስለዚኽ የዚህን የከበረና የገናና መልአክ በዓሉን እንድናደረግ ቅዱሳን አባቶች ሥርዓት ሠሩልን፡፡
Thursday, November 20, 2025
በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር ውሃቢያ እና ጂሃዲስት ምን ላይ እንዳሉ ያየም የሰማም የለም
Wednesday, November 19, 2025
" ሦስት ዓመት ተከራክረን በፍርድ ቤት ያስወሰንነውን ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ወረዳው ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆነም " - ጤና ባለሙያዎች
Tuesday, November 18, 2025
ቅዱስነታቸውን በተመለከተ የሚሰማው ምንድነው?
| ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ |
ወፎቼ ነው የደወልኩት። ወፎቼም እዚያና እዚህ ገብተው አገኘነው ያሉትን መረጃ እነሆ ጀባ ብያችኋለሁ።
በምስራቅ አርሲ አዋሳኙ በምዕራብ ሐረርጌ የሰባት ልጆች እናት መገደላቸውን ስምዓ ተዋሕዶ ዘገበ፡፡
Sunday, November 16, 2025
የምዕራብ ሐረርጌ ኦርቶዶክሳዊየ ሥጋት ላይ ናቸው።
አርሲ የሰቆቃ ምድር
ቱንቢ ሚዲያ ካቀረቡት እጅግ ውስጤን የነካኝና ሁሉም ኦርቶዶክሳዊና ባለ አእምሮ ኢትዮጵያዊ ሊሰማው የ
አባ!!! ምን አሉ? ልናሻግራችሁ ነው ወይስ አስክሬናችሁን ረብርበን ልንሻገርባችሁ? እስቲን ይድገሙት።
ማስቆጠር ለክርስቶስ ምስክር ያስብላል? ባይሆን እንኳንስ "እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ" የሚለውን ይዞ የመጋደል የአዲስ ኪዳን ፍጹምነት ለፍጥረታዊ ሰው የተሰጠውን አታመንዝር የሚለውን ኦሪታዊ ቃል ሻራችሁ አያድንም?
Thursday, November 13, 2025
ታሪክ ራሱን ደገመ!!
| ታሪክ ራሱን ይደግማል! |
ቡድን ማኅበረ ቅዱሳን አጣሪ ኾኖ አለመግባቱ ነበር።
በኦሮሚያ ክልል በከፍተኛ ሁኔታ እየተባባሰ የመጣውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ለማስቆም የክልሉም ሆነ የፌደራል የመንግስት አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ኢሰመጉ ጠየቀ
| አርሲ የደም ምድር! |
ጉዳትና ለእገታ የዳረጉ ጥቃቶች መፈጸማቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ማረጋገጡን ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። በክልሉ በከፍተኛ ሁኔታ እየተባባሰ የመጣውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ለማስቆም የክልሉም ሆነ የፌደራል የመንግስት አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡም ጠይቋል።
Monday, November 10, 2025
"ኦርቶዶክሳውያን ተለይተው አልተገደሉም" የሚለው የነቀሲስ ታጋይ ታደለ መግለጫ የኦርቶዶክሳውያን ግድያ እንዲቀጥል የተፈቀደበት ደብዳቤ አድርጌ ወስጄያለሁ።
ዛሬ ሰኞ በምሥራቅ አርሲ 3 ኦርቶዶክሳውያን ተገደሉ፣ ሕዝቡ እየሸሸ ነው
ከቤቲ ወ/ሐዋርያ ፌስቡክ ገጽ የተወሰደ ........
| ዘማሪ ቴዎድሮስ |
ሥርዓት ዘመን በራሽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን.....የሀገሪቱ ኦርቶዶክሳውያን ቤተ ክህነታቸው ውስጥ የነበሩ በሞታቸውና በተነፈጋቸው መብት ሲሳለቁ የነበሩ የገዛ ጳጳሳት ነን ባዮቻቸው ላይ ምን እንዳደደረጉ ገለጥ ገለጥ አርገህ ማንበብ ነው!
Saturday, November 8, 2025
ገዳያችን ማን ነው?
እያጠፋ ያለው "ኦሮሚያን የኢስላም ሀገር አድርጋታለሁ" የሚለው የጽንፈኛ ወሀቢያ ቡድን ነው። ኦነግ ሸኔ የሚባል ታጣቂ ቡድን አርሲ ውስጥ የለም።እየመረረንም ቢሆን ይኽን እውነት ተቀብለን የመዳኛ መንገድ እንፈልግ።እንደ፦ ሊቢያ፣ ሰሜን አፍሪካ፣ቱርክ ከመጥፋታችን በፊት የምንችለውን እናድርግ።ገዳያችን ወሀቢያ ነው።አንተ ስማቸውን መጥራት ስለፈራህ እነርሱም አይራሩልህም የሚቀርልህ መከራም የለም።
አለቃው መነኩሴ ብቻ
| እውን ቤተ ክርስቲያንን መነኩሴ ነው የሚያስተዳድረው? |
ማለት ይቀናዋል። ለምን እንዴት ብሎ መጠየቅ ነው ማሰብ የሚባለው። የሚጠይቅ ሰው ለውጥ ፈላጊ ነው።
Thursday, November 6, 2025
አንዳች አይነት ህብረት ያስፈልገናል
| አርሲ የደም ምድር! |
መልክ መረጃ ማሰራጨት፣ በጽሁፍ በምስልና ድምጽ ሰንዶ ማስቀመጥ፣ ኦርቶዶክሳዊያንን በተለያየ መልኩ Mobilize ማድረግ ሲገባ ይህንን ማቀናጀት የሚያስችል፣ ከተለያየ ሙያ መስክ የተውጣጡ ኦርቶዶክሳዊያን ያሉበት ህብረት ያስፈልጋል።
የጸሎት እና የምኅላ መርኅግብር በዋሺንግተን ዲሲ ማርያም ቤተክርስቲያን ተጠርቷል
በመላው ዋሺንግተን አካባቢ ለምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ በነገው እለት ማለትም November 7, 2025 at 5:00 pm ጀምሮ በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን በምሥራቅ አሩሲ አባባቢ ለተጨፈጨፉት በመንግሥት መር እሥላማዊ አክራሪዎች ደማቸው ለፈሰሱት ንፁሐን ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክሳውያን የጸሎተ ፍትሃት ይደረጋለ ተብሎ መረጃው ደርሶናል፤ ይሄንንም ዜና በአካባቢው ለሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ለማድረስ ለዝግጅት ክፍላችን በተላከልን መሠረት ለማዳረስ እና ለማስታወስ እንወዳለን፤ ዛሬ በኢትዮጵያ ሃገራችን በተለይ አሩሲ ላይ የደም ጎርፍ ሃገሪቷን እያጠባት ነው፤ ቤተክርነቱም ቤተምንግሥቱም ትንሽ እንሰሳ እንኳን የሞተባቸው አይመስልም በሚያሳዝን መልኩ
Wednesday, November 5, 2025
ደግሜ ልንገርህ ስማኝማ…!
| Jihadis Threat in Ethiopia |
መገደላችንን፣ መታረዳችንን፣ መፈናቀላችንን ዕወቁልን ብሎ በተገኘው አጋጣሚ ሁላ መጮሁ፣ ማመልከቱ፣ ምስክር መጥራቱ ጥሩ ነው አልነቅፈውም። በርቱ ነው የምለው።
"እናቴን አምጡ" የሕፃኑ ታምራት አውግቸው ተማፅኖ።
በመላው ዓለም የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክሳውያን፤ ሙስሊም፣ ፕሮቴስታንት፣ እና ካቶሊካውያን በእምነትም ያለእምነትም የምትኖሩ በሙሉ ኢትዮጵያውያን
A Cry for Justice: The Ongoing Massacre of Orthodox Christians in Oromia
children, women, and the elderly are paying the highest price.
"አታልቅሽ ተመልሰው መጥተው ይገሉሻል..."የእናት ማሳሰቢያ ***
| ልጇን የምትቀብር እናት እንዴት ትዘን? |
ነድቷቸው ከአንድ ጫካ ላይ ወስደው አሳረፏቸው።
Tuesday, November 4, 2025
ዛሬም በአርሲ ሌላ እልቂት ሌላ ግድያ 5 ክርስቲያኖች ታረዱ
| ሲኖዶስ እና የንፁሐን ግድያ |
መንግሥት የለም፤ የሚናገር አባትም የለም፤ የእምነቱ ተከታዮች እንኳን በትንሹ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው በአሁን ጊዜ፤ ነገር ግን ከቤተ መንግሥቱም ሆነ ከቤተ ክህነቱ በኩል ምንም አይነት ነገር እንዳልተፈጠረ በሰላም እና በመረጋጋት ላይ ናቸው ፤ ይሄ ደግሞ ለአንድ ሃገር ሰላምዊ የሆነ የሕዝቦች የኑሮ እና የቀን ተቀን ማኅበራዊ መስተጋብር ጭምር በእጅጉ ፈታኝ የሆነ ሁኔታ ተፈጥሮ እያለ ፤ ነገር ግን መንግሥታችንም ሆነ የቤተ ክህነቱ ተጠሪዎች የዶሮ ነፍስ እንኳን የጠፋ በማይመስል መልኩ ዝምታቸውን ቀጥለዋል፤ ክርስቲያኖችስ በዚህ መጠን እየተጨፈጨፉ ዝምታን መምረጥ ነገ ክርስቲያኖች አባቶቻችን ብለው ሊነሱ ወይም አብረዋቸው ሊቆሙ የሚችሉበት ሁኔታ ይኖራል? ግብረ መልሱ በእጅጉ አስደንጋጭ እና አስፈሪ እንደሚሆን ከወዲሁ መገመት አያዳግትም፤
Monday, November 3, 2025
An Urgent Appeal for the Orthodox Christians of the East Arsi Zone, Oromia, Ethiopia
=========
Your Excellencies, Distinguished Leaders, Human Rights Organizations, and People of Goodwill,
![]() |
| Priest Ephream Eshete Ephream |
I, a priest of the Ethiopian Orthodox Tewahido Church, pleading on behalf of the beleaguered Orthodox Christian community in the East Arsi Zone of the Oromia Regional State in Ethiopia, write to you today with a heavy heart and a desperate plea for intervention. We are facing a systematic and brutal campaign of persecution that threatens our very existence, and our cries for help within our own country have gone unheeded.
The situation on the ground is not merely one of isolated incidents but a coordinated campaign of violence and terror. The most harrowing evidence of this is the chilling statistic that, on average, at least seven or eight of our faithful are killed in the region daily. These are not casualties of a generalized conflict; they are targeted assassinations, extrajudicial killings, and massacres aimed at cleansing the land of its ancient Orthodox Christian presence.
በመላው ዓለም የምንገኝ ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ዘመቻውን እንድትቀላቀሉ በአክብሮት እንጠይቃለን!!
ዘመቻውን ተቀላቀሉ// የኦርቶዶክሳውያን ግድያ Stop the atrocity in Ethiopia, Government of Ethiopia officials needs to be held accountable for their action.
ይቁም! #ethiobetesebmedia #kurtegnalejoch #YetewahedoBet #Pro Tewahedo
Crime Against Humanity led by Ethiopian Government Officials on Ethiopian Orthodox Christians.

Key features and significance
-
The EOTC holds a very large following: while exact percentages vary, it is reported to be the largest Christian church in Ethiopia. Ethiopia Insight+1
የማኅበራዊ ዘመቻው መካተት ያለባቸው ሐሳቦች
ለችግራችን ምንጭ አድርጎ በመቁጠር ድምጽ ማሰማት።
Calling the World Christian Society for help
ዓለም የዘነጋዉ የ ኦርቶዶክሳዉያን ጭፍጨፋ
የተገደሉ ኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር ።ለጊዜው የደረሰኝ መረጃ የነዚህ ብቻ ነው።የሌሎችም ሲደርሰኝ የማቀርብ ይሆናል።
Saturday, November 1, 2025
ገዳዮቻችን መቼ ይታወቁ ይሆን?
![]() |
| Who is killing us? |
የቤተ መንግሥት ሹሞች ምላሽ የምንጠይቀው፡፡
ከጥምረት ለቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
ሥርዓታዊ ጥቃት እየደረሰባት ትገኛለች። በተለይም ከ ፳፻፲ ዓ.ም. ጀምሮ ከሰሜን አስከ ደቡብ፤ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ በአራቱም መዓዘን ካህናቱ ምእመናኑ ይገደላሉ፤ ይፈናቀላሉ አብያተ ክርስቲያናት ይቃጠላሉ። “ኦርቶዶክስን ከኦሮሚያ ማጽዳት” የሚለው የቆየ የመንግሥት እቅድ የመተግበር አካል ነው።
What would the world say about Arsi mass killing on Orthodox Christians?
Here is a summary report of publicly-documented information regarding attacks on Christians — especially members of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC) — in the Arsi Zone (Oromia Region,
Ethiopia). Please note that there are serious gaps, conflicting claims, limited independent verification, and some of the details you asked about (e.g., “mutilated, stoned, burned alive inside the church”, perpetration by a named individual “Mr. Ibrahim Kadir”, a figure labelled “government-led Muslim fanatics”, exact counts like 1,850 victims) do not appear in credible independent sources. Hence, the account that follows is carefully qualified.
በአርሲ ዞን ለደረሰው ጭፍጨፋ እነዚህ ሃገረ ስብከቶች የሃዘን እና የአጋርነት መግለጫዎችን ልከዋል
![]() |
| ጥቂቅ ሃገረ ስብከቶች ሃዘናቸውን እና ከአርሲ ክርስቲያኖች ጋር ቆመዋል |
ከዚህ ቀደምም በጀጁ ወረዳ በታጣቂዎች የታገቱ ሰዎች እንዳልተመለሱ የዞኑ ሀገረ ስብከት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት ገልጿል።
የኖላዊው አባት ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ አርአያነት ያለው ሥራ በምሥራቅ አርሲ
![]() |
| የኖላዊው አባት ብፁዕ አቡነ ይሥሐቅ አርአያነት ያለው ሥራ |
ቸርነት ለተረፈው ሕፃን 70,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ ።
ከሻሸመኔ እስከ አርሲ ጭፍጭፋ ተጠያቂው ሰው አቶ ኢብራሂም ከድር ለፍርድ መቅረብ አለበት
መንግሥት ሲባል ደግሞ በስም ዝርዝር
ቆይቷል በተለይ በአሁን ሰዓት በአርሲ በተፈጸመው ጭፍጭፋ ክርስቲያኖችን የማጽዳቱን ሥራ በዋናነት ከሚመሩት ሰዎች ሥምሪት ከሚሰጡት ስዎች ግንባር ቀደሙ አቶ ኢብራሂም ከድር ዋነኛው ነው፤




.jpg)


