"…በብፁዕ አቡነ ሉቃስየተመራ እና መልአከ ጥበባት አባ ገብርኤል ዶ/ር፣ መጋቤ ጥበብ ቀሲስ ሳሙኤል ግዛው (ኢትዮ ቤተሰብ)፣ እና
ዲያቆን ፋሲካው ካሳውን ያካተተ አንድ ጠንካራ አይሰበሬ ባለማዕተብ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ልዑክ ባለፈው ሣምንት በሀገረ አሜሪካ በዋሽንግተን ከተማ በአሜሪካ የሚኖሩ፣ እዚያው ተወልደው ባደጉ፣ ዜግነትም ባላቸው ኢትዮጵያውያን የተዋሕዶ ልጆች ያላሰለሰ ተጋድሎና ጥረት በኋላ ከአሜሪካ መንግሥት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ጋር ታሪካዊ የሆነ የመጀመሪያ ደረጃ ፍሬያማና ውጤታማ ውይይት መደረጉን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።
ዲያቆን ፋሲካው ካሳውን ያካተተ አንድ ጠንካራ አይሰበሬ ባለማዕተብ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ልዑክ ባለፈው ሣምንት በሀገረ አሜሪካ በዋሽንግተን ከተማ በአሜሪካ የሚኖሩ፣ እዚያው ተወልደው ባደጉ፣ ዜግነትም ባላቸው ኢትዮጵያውያን የተዋሕዶ ልጆች ያላሰለሰ ተጋድሎና ጥረት በኋላ ከአሜሪካ መንግሥት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ጋር ታሪካዊ የሆነ የመጀመሪያ ደረጃ ፍሬያማና ውጤታማ ውይይት መደረጉን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።
"…የአሩሲ ኦርቶዶክሳውያን ጭፍጨፋ በምስል፣ በቪድዮ ጭምር እየዘገነናቸውም ቢሆን እንዲታይ ተደርጓል። በትግሬ፣ ዐማራና ኦሮሞ፣ በሸኔና በኦነግ፣ በፋኖና በቲዲኤፍ ተሸፍኖ፣ ተከድኖ፣ በድብቅ እየተጨፈጨፉ ስለሚገኙት ኦርቶዶክሳውያን ሰዓታትን የፈጀ ውይይት ተደርጓል። መሪዎቹ የኦሮሞ እስላሞች፣ ገዳዮቹም የኦሮሞ እስላሞች፣ ዳኞች፣ ፖሊሶች፣ ሚሊሻና ሊቃነ መናብርቱ ሳይቀሩ የኦሮሞ እስላሞች በሆኑበት በአሩሲ ክርስቲያኖች ያለ ከልካይ በጅምላ እየተጨፈጨፉ መሆናቸውን የሚያሳይ ዘግናኝ የምሥልና የቪዲዮ ማስረጃም ቀርቧል።
"…ብፁዕ አቡነ ሉቃስ አወያዮቹን እና ባለ ሥልጣናቱን አስፈቅደው፣ ቪድዮው፣ ፎቶው፣ ዘግናኙ መረጃ ይታይልን በማለታቸው በዚያው በአዳራሹ ተከፍቶ መታየቱንና ተመልካቾቹም ማየት፣ መመልከት እስኪቸገሩ ድረስ መደንገጣቸውም ተሰምቷል። ፕሬዘዳንት ትራምፕ ጋር በመቅረብ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች በቦኮ ሀራም እንዴት እንደሚጨፈጨፉ በማሳየት የአሜሪካ መንግሥት አቋም እንዲይዝ ያደረጉም ናይጄሪያዊ እህት ይህ የእኛም የአሩሲ ጭፍጨፋ በአሜሪካ መንግሥት እንዲታይ ግፊት ማድረጋቸውና የዛሬው አሩሲ የተዋሕዶ ልጆች ጭፍጨፋ በአሜሪካ መንግሥት ዓይን ሞገስ አግኝቶ እህ ብሎ እንዲያዳምጥ በማስደረጉ በኩል የአንበሳውን ድርሻ እንደሚይዙም ተነግሯል።
"…ይሄም በዚሁ አያበቃም። ነገም እንድትመጡ ተብለው ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ለነገም ወደ አሜሪካ መንግሥት ቢሮዎች መጠራታቸውን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። አጀንዳዬን አልቀይርም ያሉ፣ የአሩሲ ኦርቶዶክሳውያንን ጉዳይ ያለመታከት ይዘው ችክ ብለው ሲወተውቱ የከረሙት እነ ዲያቆን ፋሲካው፣ እነ ዲያቆን ዘአማኑኤል፣ እነ ቀሲስ ሳሙኤል፣ እነ አባ ገብርኤልና ብፁዕ አቡነ ሉቃስም የድካማቸውን ውጤት እያየሁ በመሆናቸው እግዚአብሔር ይመስገን። ዝርዝር ጉዳዩን በዘመድ ቴሌቭዥን፣ በቲክቶክ እና በኢትዮ ቤተሰብ ጭምር ልዑካኑን ይዤ በመቅረብ በሰፊው እመለስበታለሁ።
"…እስከዚያው ድረስ ግን የአሩሲ ኦርቶዶክሳውያን እግዚአብሔርን በመያዝ አረመኔ፣ ጨካኝ፣ አራጁን የኦሮሞ የወሃቢያ እስላም ገዳይን በመመከት፣ አራጅን በማነከት የወንድነት፣ የጀግንነት ሥራ እየሠራችሁ በጽናት፣ በተጋድሎ ትቆዩ ዘንድ ትመከራላችሁ።

No comments:
Post a Comment