Monday, November 28, 2011

አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም


አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም

  • THE ABODE OF GOD በኢትዮጵያ የሚል ስያሜ አለው
  • ክርስቶስ እና ይሁዳ ከንፈር ለከንፈር ይሳሳሙበታል
  • የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ተዋናዮች ፔቲሽን ተፈራርመው አሳግደውታል
  • የሀገራችንን ገፅታ የሚያጠፋ ነው መሰራት የለበትም :: ነብዩ ባዩ(የአ.አ.የ. ቲያትር ዲፓርትመንት ዳይሬክተር)
  • ፊልሙ በኢትዮጵያ ካተቀረፀ በሌላ ሀገር ይሰራል::  ጫንያለው ወ/ጊዮርጊስ
  • ፊልሙ እንዲሰራ ቤተክህነት ፍቃድ ሰጥቶታል
  • ሀዋርያው ቶማስም በተባበሩት መንግስታት በሚደረግ ስብሰባ ላይ በድንገት በመግባት ስለመልካም አስተዳደር ንግግር ሲያደርግ ፍትህ እና ርትእ ለማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር መብት እንደሆነ ሲያውጅ እንድርያስ ደግሞ በጀርመን አገር ቤት ንብረት የሌላቸው ሰዎች በሚመገቡት ምግብ ቤት ውስጥ ምግብ እየበላ እና ‹‹ ጎረቤትህን እንደራህ ውደድ›› የሚለውን ወርቃማ ህግ እንዲሁም ‹‹ ሁሉም በእግዚያብሄር ፊት እኩል ነው›› የሚለውን መልዕክት ፊልሙ ላይ ያስተላልፋል
  • አስተባበርኩ እንጂ ስለ ፊልሙ ብዙም አላውቅም ዳይሬክተር ሚካኤል ታምሩ
  • ይህ ፊልም እየሱስ ክርስቶስን ‹‹ ድንቆችን እና ተአምራትን አድርጓል ነገር ግን እርሱ ወደፊት የሚመጣውን ትክክለኛውን አፅናኝ የእግዚአብሔር ነብይ መምጣት ሲያበስር ከፈጣሪ ተልኮ የመጣ ነው፡፡ በእርግጥም ኢየሱስ ለሚመጣው ቅዱስ ነብይ ክብር ምስክር እና መንገድ ነው ይለዋል
  • አቡነ ፊሊጶስ ጉዳዩ በጣም አስደንግጧቸው በአስቸኳይ ስክሪፕቱ እንዲገመገም የሚል ደብዳቤ ፅፈዋል
  • ጌታ እዚህ ፊልም ላይ አፉን በአላዛር አፍ ላይ ገጥሞ ያስነሳዋል ይላል
  • እየሱስ ክርስቶስ አልተሰቀለም በእሱ ፋንታ ሌላ መልአክ ነው የተሰቀለው ይላል
  • መቅደላዊት ማርያም ሐዋርያትን የማቁረብ ስልጣን አላት ይላል
  • ኢየሱስ ከመቅደላዊት ማርያም ጋር የተለየ ግንኙነት ነበረው ይላል
  • የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ፒቲሽን ለጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስገብተዋል
  • የቀረፃ ቦታዎች የኦርቶዶክስ ገዳማት ናቸው ፤ ላሊበላ ፤ አሽተን ማርያም ፤ ይምርሀነ ክርስቶስ ..ሌሎችም
  • ክርስትያን ያልሆኑ ተዋናዮች መኖራቸው ታውቋል
  • የፊልሙ ፀኀፊ ጀርመናዊት ሀገር ለቃ ሄዳለች እና ሌሎችም

እንደ ወረደ ያንብቡት
click Read more to continue







     
     
    ከአንድ አድርገን ብሎግ የተገኘ: http://andadirgen.blogspot.com/ 
    የመላው ዓለም የተዋሕዶ ቤተሰብ

    No comments:

    Post a Comment