Sunday, September 30, 2012

እንዲህም አለ ለካ?



ስሙ ቀሲስ ቸርነት ኅይለሥላሴ ይባላል በፍኖተ ጽድቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ቨርጂኒያ በሚገኘው ቤተክርስቲያን አገልጋይ ነኝ ይላል የክህነት ሥነ ምግባር የሌለው፣ የክህነት ለዛ የሌለው፣ ሃይማኖትን ከፖለቲካ ጋር ሊያገናኝ የሞከረ ተራ አሳሳች ካድሬ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገው የአቶ መለሰ ዜናዊ ለቅሶ ላይ ተገኝቶ የበላበትን በደንብ የጮኽ የጌታው አገልጋይ ሰው ነው
አሳፋሪ እና የብዙ ኦርቶዶክሳዊያንን አንገት ያስደፋ ተራ ንግግር ስለሆነ ተናጋሪው ካህን ተብየው በመጪው ዘመኑ ንሰሐ ገብቶ ከዓለም መድኅኒት ስርየት እንዲሰጠው ቢለምን ይሻለዋል
ልቦናውን ይስጠው

የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም

No comments:

Post a Comment