Monday, January 21, 2013

የብፁዕ አቡነ መርቆርዮስ መልዕክት

በብፁዕ አቡነ መርቆርዮስ የሚመራው በውጪ የሚገኙት አባቶች በኢትዮጵያ የሚገኘው የቅዱስ ሲኖዶስ ያወጣውን መግለጫን ተከትሎ በውጪ የሚገኙት አባቶች መግለጫ አውጥተዋል። በዚህ ዘመን ቤተክርስቲያን እና ምዕመናን ግራ የተጋቡበት ዘመን እንደመሆኑ መጠን ምዕመናን የሚቻላቻችውን የቀደመችውን ጥንታዊት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነታችንን ይዘን ይሄ የአድርባዮች ጊዜ እስከሚያልፍ እግዚአብሔር አምላክ ቤተክርስቲያንን ወደ ቀደመ ክብሯ እስኪመልስ እና ጥቅመኞች፣ እከብር ባዮች፣ ግብረ በላዎችን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ ከቤቱ ጠራርጎ በማስወጣት ቤተክርስቲያንን ክርስቲያኖች ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት ቦታ እስኪያደርጋት ድረስ እንድንጸና መልካሙን እንዲያመጣልን በያለንበት እየጸለይን ፈጣሪያችንን ፊቱን ወደ እዚህች ቤተክርስቲያን እና ምዕመኗ እስኪመልስ ድረስ እንድንጸና አደራ እንላለን።
በውጪ የሚገኙት አባቶች ያወጡትን ሙሉውን ቃል ለማንበብ እዚህ ይጫኑ 
የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም

No comments:

Post a Comment