Friday, October 28, 2011

መልዕክት

በመላው ዓለም ለምትገኙ የተዋሕዶ ልጆች በሙሉ
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በዚህ ብሎግ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንዳስተማረችን የአበው ድምጾች ይስተናገዱበታል፣ በወቅቱ የቤተ ክርስቲያናችን ጉዳዮች መጣጥፎች ከተለያይ አንባቢያን እንዲሁም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ይቀርብበታል፡፡ አስተያተት ቢኖራችሁ ወይም ጥያቄዎች ቢኖራችሁ አሳውቁን እንስተናግደዋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ለበጎቹ መልካም እረኛን ያምጣልን
ቤተ ክርስቲያንንም ከአጽራረ ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅልን።

kurtegnalejoch@gmail.com ላሉልን ይደርሰናል

No comments:

Post a Comment