Friday, August 16, 2013

‹‹ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተ ክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በእግዚአብሔር››


 ‹‹ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተ ክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተሐዋርያት ርትዕት በእግዚአብሔር›› ብለን የምንታዘዘው በመላውዓለም ላለችው በእምነትና በጥምቀት አንድ ሆነን  በቅዱስ ሥጋውናበክቡር ደሙ ተዋሕደን አንድ የክርስቶስ አካል በሚያደርገን ምሥጢርለሚሳተፉት ሁሉ ነው፡፡ በዚህም መሠረት የአንዱ አካላችን ብልቶችየሆኑት የግብጽ ክርስቲያኖችና በዚያ ያለችው ቤተ ክርስቲያን በታላቅመከራ መሆኗን እናስብ ፡፡ ከቀደመው ጊዜ ጀምሮ በሶርያ ያሉወንድሞቻችን መከራውን እንደተቀበሉ እናውቃለን፤ አሁንምበመቀበል ላይ ናቸው፡፡ ስለእነዚህ ሁሉ በእውነት ልንጸልይ ግዴታችንመሆኑን በቀኖናው የታዘዘ ቢሆንም በጸሎተ ቅዳሴያችንም ጊዜቢታወጅልንም ኅሊናችን እነርሱን ሁሉ እያሰበ መጸለይ ይገባል፡፡እንገፋለን እንጂ አንወድቅምክርስቲያን እንደ ሚስማር ሲመቱትየሚጠብቅ ነው-እግዚአብሔር አምላክ በሶሪያ ፤ በግብጽ ፤ በኢራቅ  እና በሌሎች የዓለም አካባቢዎች በፅንፈኞችአማካኝነት እየተሰየፉ እና እየተቃጠሉ በሰማዕትነት በክብር ላረፉ ክርስቲያን ወገኖቻችን መንግሥቱንያውርስልን!




Inside St. George Church, Sohag





St. Tadros church in Minia

 ከእሳት የተረፈው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስዕለ አድህኖ



Sohag St. George church attacked by Morsi supporters (Mostafa Hussein)

The Holy Bible friends Society – Fayoum


‹‹ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተ ክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በእግዚአብሔር››
Source: http://andadirgen.blogspot.com/
የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም

No comments:

Post a Comment