
![]() ![]() |
| መልአከ ሕይወት ተስፋዬ ጀንበሬ |
በሊቀ ካሕናት ዕዝራ ንዋይ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤ/ክ ሥራ አስኪያጅ አማካኝነት ከሥራ ታግደው የነበሩት ታላቁ ሊቅ መልአከ ሕይወት
ተስፋዬ ጀንበር ትወናው ሲያልቅ እግዳቸው ነተሳ።
"በታች ሆኖ መወርወር ወደ ላይ ማሳየት ነው" እንዲሉ አስተዳደራቸው አልተመጣጠነም የተማረው ባልተማረው ሲመራ የሚፈፀም ድርጊት መሆኑ ቢታወቅም በአቃቂ ቃሊቲ በክፍለ ከተማ ሰራተኞች ከሥራ አስኪያጁ ውጪ በሥራቸው በምግባራቸው በማኔጅመንታዊ ጥበባቸው የሚወደዱት በመልአከ ሕይወት ተስፋዬ ጀንበሬ እግዳቸው የተነሳው በቀን 2/13/2018 ዓ.ም በተጻፈ ይፋዊ ደብዳቤ ነው ።
መልአከ ሕይወት ከሥራ ታግደው በነበረበት ወቅት ሲስተጓጎሉ የነበሩ የሥራ እንቅስቃሴዎችና አገልግሎቶች ወደ ቀድሞ ሁኔታቸው እንደሚመለሱ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ህገ ቤተክርስቲያን መከበር አለበት በማለታቸው በሥራ አስኪያጁ እንዲጠሉ እንዲታገዱ የተደረገ ይታወሳል ።
የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም


No comments:
Post a Comment