
![]() ![]() |
| መልአከ ሕይወት ተስፋዬ ጀንበሬ |
የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም

![]() ![]() |
| መልአከ ሕይወት ተስፋዬ ጀንበሬ |
የተዋሕዶ ቤተሰቦች በመላው ዓለም
![]() |
| ኦቦ በላይ መኮንን (ዋቄ ፈና) |
የቀሲስ በላይ ቀጣይ ሁኔታ ምን ሊሆን ይችላል?
ቀሲስ በላይ እደምናስታውሰው የኦሮሚያ ቤተክህነት አደራጅ እና ሃላፊ ሆነው ይሰሩ እንደነበር የሚታወስ ነው፤ ይሄንንም ተከትሎ በተለያየ ጊዜ ከሚሰጡ መግለጫዎች ጋር እና አቡነ ሣዊሮስ እና እነ አቡነ ኤዎስጣቲዎስ እነ አቡነ ዜና ማርቆስ በተደጋጋሚ አብረዋቸው ይታዩ እንደነበር ይታወሣል፤ በመሆኑም በቀጣይነት ለቀሲስ በላይ ከእሥር በፊት የነበራቸውን የጠቅላይ ቤተክህነት ምክትል አስተዳደር ጽ/ቤት ሃላፊነትን ይሰጧቸው ይሆን?
![]() |
| የምሥራቅ ጎጃም ተሿሚው |
“ቅብዓት” የሚለው እምነት ምን አይነት መሰረት አለው? የሚለውን በጥቂቱ ብንመለክት ምናልባት አካሄዳቸው እና መጥነው የሚረግጡት ብዙ ማሳያዎችን ብንመለከት ትንሽ ነገሮችን ሊያጠራልን ይችላል ብለን ስላሰብን ጥቂት የእምነቱን መሰረት የሆኑትን ነገሮች እናንሳ፤ በቅብዓት እምነት “ወልድን በሰውነቱ ከተዋሕዶ በኃላ ፍጡር አንለውም” ይሉናል፤ በሌላ በኩል “ፍጡር ሥጋን አልተዋኃደም” ይላሉ እስቲ እነዚህን እንተንትናቸው፤ ወልድን በሰውነቱ ከተዋሕዶ በኃላ ፍጡር አንለውም - በቅድስ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ወልድ የምንነው የእግዚአብሔር አብ ድኅረ ዓለም ያለ እናት፤ በኃላም ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ያለ አባት የተወለደው እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ በተለይ ከእመቤታችን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን፤ ነከፍሷ ነፍስን ነስቶ ፍፁም ሰው ፤ ፍፁም አምላክ ሆኖ መወለዱን የቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ይነግረናል፤ ነገር ግን እንደ “ቅብዓት” እምነት ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደው እግዚአብሔር ወልድ ፍፁም ሰው የሚለውን አይቀበሉም ፤ የእመቤታችንን ንጽሕይተ ንፁሃን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከሰዎች ተለይታ እግዚአብሔር አብ ያዘጋጃት ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች መባልን አይቀብሉም፤ ለዚህም ይመስላል በታሕሣስ 28 የጌታ መወለድ የሚበሰርበት እለት ታዓምረ ማርያምን በፍፁም አያነቡም፤ ስለማይቀበሉት ማለት ነው።
| ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ |
| አርሲ የደም ምድር |
![]() |
| ሐሰተኛው አጥማቂ "አባ ዮሐንስ" |
![]() |
| ሙሉውን ደብዳቤ ከታች ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ |
| በምንኩስና ቆብ ተደብቀው የሚደፍሩ እና ሆድ አደር የሆኑ |
Little Tamrat, just four years old, was shot three times. Doctors now face the unbearable decision to amputate his leg to save his life. Sentayehu, only eight, lies motionless in a hospital bed after surviving both gunfire and a brutal machete blow to the head. These are not statistics. These are children whose lives have been shattered before they had a chance to begin.
| ደመ ሰማዕታት ይጣራል |
በቅድሚያ እንኳን ለጌታችን እና ለመድኅኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት ሁላችንንም በሰላም አድረሰን እንዲሁም ቅዱስ
| አባ ፍቅረማርያም አጣናው |
| ዘካርያስ |
| ሊቀ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል |
የነቢያት ጾም
| ልደተ ክርስቶስ |
| የአቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን አሜሪካ |
The resolution condemns Ethiopia for “actions that threaten regional stability, violate fundamental human rights, and undermine the strategic interests of the United States in the Horn of Africa,” citing “acts of war crimes, crimes against humanity, and genocide,” and the targeting by “violence, intimidation, and persecution” of the Ethiopian Orthodox Church and other religious institutions.
“Practicing your Christian faith is not a crime. Terrorists are running Ethiopia into the ground, and with it the lives of countless innocent people, particularly religious minorities. From intimidation to famine and genocide, the Ethiopian government has given the United States no option but to limit its power by using every tool available to hold them accountable for these, and many other abuses,” said Rep. Carter.