በኢሃዴግ ዘምን ብዙ ፈተናዎች እና ብዙ ቤተክርስቲያንን የመግፋት እና ምዕመናንን የምግደል የማሳደድ ታሪክ እንደ ብልጽግና ዘመን ሆኖም ተሰምቶም አይታወቅም፤ በተለይ ባላፉት 7 ዓመታት የተገደሉት እና በግፍ ሕይወታቸውን የተነጠቁ ክርስቲያኖች፣ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናት፣ እንዲሁም ሕይወታቸውን የሰዉት ካህናት በኢትዮጵያ ላለፉት 3 ወይም 4 የአገዛዝ ዘመናት ማለትም ፤ በአፄ ኃይለሥላሴ፣ በመንግሥቱ ሃይለማርያም፣ በመለሰ ዜናዊ እና ኃይለማርያም በድምሩ የተገደሉ፣ የተሰዉ፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት በድምሩ የሦስቱም ዘመናት ፤ ዛሬ በአብይ አሕመድ ጊዜ የሞቱት፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት አንድ የተሰዉ ካህናት ቁጥር ሁለት እጥፍ በአሁኑ ማለትም ባለፉት 7 ዓመታት የሆነው በእጅጉ ብዙ ቁጥር ነው እጅግ ዘግናኝም ነው፤
Thursday, February 12, 2026
በደብረ ወገግ አባ ሣሙኤል አሰቦት ገዳም መናኙ አባት ተገለው ተገኙ
በኢሃዴግ ዘምን ብዙ ፈተናዎች እና ብዙ ቤተክርስቲያንን የመግፋት እና ምዕመናንን የምግደል የማሳደድ ታሪክ እንደ ብልጽግና ዘመን ሆኖም ተሰምቶም አይታወቅም፤ በተለይ ባላፉት 7 ዓመታት የተገደሉት እና በግፍ ሕይወታቸውን የተነጠቁ ክርስቲያኖች፣ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናት፣ እንዲሁም ሕይወታቸውን የሰዉት ካህናት በኢትዮጵያ ላለፉት 3 ወይም 4 የአገዛዝ ዘመናት ማለትም ፤ በአፄ ኃይለሥላሴ፣ በመንግሥቱ ሃይለማርያም፣ በመለሰ ዜናዊ እና ኃይለማርያም በድምሩ የተገደሉ፣ የተሰዉ፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት በድምሩ የሦስቱም ዘመናት ፤ ዛሬ በአብይ አሕመድ ጊዜ የሞቱት፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት አንድ የተሰዉ ካህናት ቁጥር ሁለት እጥፍ በአሁኑ ማለትም ባለፉት 7 ዓመታት የሆነው በእጅጉ ብዙ ቁጥር ነው እጅግ ዘግናኝም ነው፤
የገዳማውያን ሞት የመንግሥት አልባነት ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ምልክት ነው! (በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰተ መግለጫ) የእናት ፓርቲ መግለጫ
ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አለኝታ በመሆነ እንደ አማኛም ወይንም እንደ ትክክለኛ ሕዝባዊ የፖለቲካ አደረጃጀት መንግሥት እያደረገ ያለውን እኩይ ተግባር በማውገዝ ይልቁንም በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚደርሱትን ብዙ መጠነ ሰፊ አደጋዎች እንግልቶች አንድ አንድን ሃይማኖት ለማጥፋት፣ ለማሳነስ ወይንም character assassination እየተከታተለ ለአባላቱ ይልቁንም ለመላው ኢትዮጵያውያን በመግለጫ ከሚያሳውቁ እና ሕሊና ያላቸው የፖለቲካ መሪዎች ያሉበት ፓርቲ ነው ቢባል ስህተት ሊሆን አይችልም፤ ምክንያቱም በአንድ ሃገር ላይ አንድ ሕዝባዊ ፓርቲ ማለት፤ ለተነሳበት የፖለቲካ ሥልጣን መያዝ ብቻ ሳይሆን በማሕበረሰቡ ውስጥ ያሉትን ችግሮች፣ የመንግሥትን አግባብ ያልሆኑ አካሄዶች፣ የፓርቲዎችን በሌላው ያላቸውን ጣልቃ ገብነት፣ እንዲሁም የሰውን ማሕበራዊ ኑሮ፣ የምጣኔ ሃብት፣ እና አንዱ ከሌላው ጋር ያለውን መስተጋብር ትክክለኛውን እንዲይዝ ማሳወቅ የሚመለክታቸውን የመንግሥት አካላት ማሳሰብ፣ ብሎም ለዚህ
Tuesday, February 10, 2026
A Cry for Justice: The Ongoing Massacre of Orthodox Christians in Oromia
slaughter of 25 Orthodox Christians in October 2025, the killing continues unchecked, uninvestigated, and largely ignored. The most vulnerable children, women, and the elderly are paying the highest price for a crime they did not commit: their faith and identity.
Little Tamrat, just four years old, was shot three times. Doctors now face the unbearable decision to amputate his leg to save his life. Sentayehu, only eight, lies motionless in a hospital bed after surviving both gunfire and a brutal machete blow to the head. These are not statistics. These are children whose lives have been shattered before they had a chance to begin.
Wednesday, February 4, 2026
የሰማዕታቱን ደም አንረሳውም
| ደመ ሰማዕታት ይጣራል |
ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ። ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ ደረሰ፤ እርሱም ከዙፋኑ ተነሥቶ መጐናጸፊያውን አወለቀ ማቅም ለበሰ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ። አዋጅም አስነገረ፥ በነነዌም ውስጥ የንጉሡንና የመኳንንቱን ትእዛዝ አሳወጀ፥ እንዲህም አለ፦ ሰዎችና እንስሶች ላሞችና በጎች አንዳችን አይቅመሱ፤ አይሰማሩም ውኃንም አይጠጡ” አለ። ዮናስ ወደ ቤተ መንግሥቱ እንኳ መሒዱን አናነብም ነገር ግን ንጉሡ ሳይቀር ለስብከቱ ጆሮ ሰጠ።
Friday, January 23, 2026
የቀበሮ መነኩሴው አባ ፍቅረ ማርያም አንተነህ አጣናው የዋሺንግተን አቡነ ተክለሃማኖት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ (የብልጽና ክንፍ) በሰሜን አሜሪካ እንደሆኑ ተረጋግጧል፤
በቅድሚያ እንኳን ለጌታችን እና ለመድኅኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት ሁላችንንም በሰላም አድረሰን እንዲሁም ቅዱስ
| አባ ፍቅረማርያም አጣናው |
ሚካኤል ቃና ዘገሊላ ሁላችንንም በያለንበት በስላም አድረሰን እንላለን፤ ባለፈው በአቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን አስተዳደር ላይ ሰፋ ያለ ዳሰሳ አዘጋጅተን እንዳስተላለፍን ይታወሳል፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአቡነ ተክለሃይማኖት አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ፍቅረማርያም አጣናው አንተነህ በአቡነ አብረሃም አማካኝነት ከኢትዮጵያ መጥተው አንገታቸውን ደፍተው የተጠጉት እና የሕዝቡን ፍቅር እና አክብሮት ካገኙ እና ሁኔታዎች በሙሉ በእኔ ቁጥጥር ስር ነው ብለው በአመኑበት ሰዓት ይልቁንም አሁን ባለው አዲስ በተገዛው ሕንጻ ላይ የበላይነታቸውን ይዘው ከዚህ በኃላ ከእኔ በስተቀር ማንም ሰው በዚህ አጥቢያ ላይ ሊያዝም ሆነ ሊናዝዝ አይችልም ብለው አምነው ወይንም ተመኝተው ሕዝቡንምም ሆነ ማኅበረ ካሕናቱን እየተጠበጡት የሚጉኙት የቀበሮው መነኩሴ ዛሬ ላይ በርካታ ካህናትን በማገድ፤ እንዲሁም ብዙ መከራ አይተው በገንዘብ፣ በእውቀት እንዲሁም በሙያ ሲያግዙ የነበሩትን ምዕመናን ከዚህ በኃል የዚህ አጥቢያ አባል አይደላችሁም በማለት በማገድ ማሕበረ ምዕመናኑን በተለይ ይቃወኛል ወይም እኔ በምለው መንገድ አይሄድም ብለው ያሰቡትን በሙሉ በማገድ፤ ማኅበረ ምዕመናኑን በማወቅ በተለይ በዚህ አጥቢያ ላይ ከባድ የሆነ ይልቁንም በመላው አሜሪካ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የማናለብኝነት እና የጎጠኝነት ሥራቸውን እይሰሩ እያ እያስፋፉ ይገኛሉ።
Monday, January 5, 2026
ነብዩ ዘካርያስ
| ዘካርያስ |
ሲሆን ትርጓሜውም “እግዚአብሔር አስታወሰ” ወይም “እግዚአብሔር አሰበ ማለት ነው፡፡
Sunday, December 28, 2025
የሠለስቱ ደቂቅ የነገረ መለኮት ትርጓሜ
| ሊቀ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል |
Thursday, December 18, 2025
ጾመ ነቢያት: አስተምህሮ፣ ስብከት፣ ብርሃንና ኖላዊ
የነቢያት ጾም
| ልደተ ክርስቶስ |
ነው፡፡ “ነቢያት የጾሙት ስለምንድን ነው?” ቢሉ ለአዳም የተሰጠውን “አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” የሚለውን የተስፋ ቃል በማሰብ ከሰማየ ሰማያት ይወርዳል፣ ከድንግል ማርያም ይወለዳል፣ በሞቱም ሞት የተፈረደበትን የሰው ልጅ ነፃ ያወጣዋል ብለው ነው፡፡ “ይህንን ጾም የትኞቹ ነቢያት ናቸው የጾሙት?” ቢሉ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ፵ ቀን ጾሟል (ዘጸዓት ፴፬ ፥ ፳፯)፤ ነቢዩ ኤልያስም ፵ ቀን ጾሟል (፩ኛ ነገሥት ፲፱ ፥ ፩)፡፡ በተጨማሪም በተለያየ ዘመን የነበሩት ነቢዩ ዕዝራ፣ ነቢዩ ነህምያ፣ ነቢዩ ዳንኤል እንዲሁም ክቡር ዳዊት ጾመዋል፡፡
Monday, December 15, 2025
በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ አባቶች እና ወንድሞች በአሜሪካን ምክር ቤት ፊት ቀርበው የአርሲ ክርስቲያኖችን ጭፍጭፋ መረጃዎችን አጋርተዋል
ዲያቆን ፋሲካው ካሳውን ያካተተ አንድ ጠንካራ አይሰበሬ ባለማዕተብ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ልዑክ ባለፈው ሣምንት በሀገረ አሜሪካ በዋሽንግተን ከተማ በአሜሪካ የሚኖሩ፣ እዚያው ተወልደው ባደጉ፣ ዜግነትም ባላቸው ኢትዮጵያውያን የተዋሕዶ ልጆች ያላሰለሰ ተጋድሎና ጥረት በኋላ ከአሜሪካ መንግሥት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ጋር ታሪካዊ የሆነ የመጀመሪያ ደረጃ ፍሬያማና ውጤታማ ውይይት መደረጉን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።
Sunday, December 14, 2025
የሆሮ ጉዱሮ ወለጋ ሃገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ በታጣቂዎች ተገደሉ!!
ሀገረ ስበከት ሥር በምተገኘው በሐረቶ ማርያም በዓሉን አክብረው ሲመለሱ ሻንቡ ከተማ መዳረሻ ሲደርሱ መልአከ ኤዶም ቀዲስ ዱጉማ እና በርካታ የህገረ ስብከቱ ሠራተኞችና ወጣት የማሕበራት አገልጋዮች በሕገ ወጥ ታጣቂዎቹ ተወስደው የቆዩ ሲሆን ሌሎቹ ተፈትተው ቆይተው ወደ ቤተሰቦቻቸው የተመለሱ ሲሆን በትናንትናው ዕለት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ አፋ እና ቀሲስ ደሳለኝ ነሞምሳ በሕገ ወጥ ታጣቂዎች መገደላቸው ተገልጿል፤
ዛሬም ኦሮዶክሳውያኑ ተደራጅተን እራሳችንን መከላከል ካልቻልን፤ አንድ በአንድ ተለቅመን እንደምናልቅ ጥርጥር የለውም! " Oromoon Oromoo hin Ajjeesu ማለትም ኦሮሞ ኦሮሞን አይገድልም "የሚለው የኦነግ/ብልጽግና ፍልስፍና ለኦሮሞ ኦርቶዶክስ ሲሆን አይሠራም።ለምን? "ኦርቶዶክስ የአማራ ሃይማኖት ስለሆነ ?"የኦሮሞ ብሔርተኝነትን መስፈርት አያሟላም።እውነታው ይኽ ነው።ዛሬ በወለጋ የተገደሉት ሁለቱም ካህናት ኦሮሞ ናቸው ነገር ግን ግን ከሞት አላመለጡም።ይኽን በመጻፌ ፖለቲካ ውስጥ ገባህ እባል ይሆን?
Friday, December 12, 2025
በአሜሪካ የሚገኘው የአቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ፈተናዎቹ እና ችግሩ አስተዳዳሪው ናቸው
| የአቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን አሜሪካ |
አመታት ውስጥ ቤተክርስቲያኒቱ በተለያዩ ሁኔታዎች ክርስቲያኖች ሲገፉ፣ ቤተክርስቲያንን ልክ እንደግል ንብረት የሚያዩ የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ የሰበካ መንፈሣዊ አስተዳደር ጉባኤ፣ ቀሳጢ ዲያቆናት እና ጥቂት ባልቴቶች በሚፈጥሩት አልባሌ ከሕገ ቤተክርስቲያን ውጪ በሆነ መልኩ የቤተክርስቲያኑን አስተዳዳሪ ልክ ከጳጳስ በላይ የማንገስ ብሎም ሰውየው በተለይ ሁኔታ እራሳቸውን ከሕግም፣ ከምዕመናን በላይ እራሳቸውን የተለዩ ልዩ ፍጥረት አድርጎ የማየት ፤ አገልግሎት እንኳንስ ለመነኮሴ ለማንኛውም የቤተክርስቲያን አገልጋይ ጠዋት በኪዳን፣ ማታ በነግህ ጸሎት ጽሙድ ሆኖ አገልግሎት መስጠት የተለመደ እና ትክክለኛ ሃይማኑቱ የሚጠይቀው ሆኖ ሳለ ፤ ነገር ግን የቤተክርስቲያኑን አስተዳዳሪ ጸሎታቸው የተለየ እና ጽርሐአርያም የሚደርስ አድርጎ አግኖ የማሳየት ሁኔታ በእነዚህ ከላይ በጠቀስናቸው አድር ባይ ካህናት፣ ቀሳጢ ዲያቆናት እና ሥራ ፈት ባልቴቶች በተደጋጋሚ የቤተክርስቲያንን ችግር የሚያባብሱ እና ችግሩን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ የሚወስዱ የቤተክርስቲያን ፈተናዎች እንደሆኑ ከማንም የተደበቀ እንዳልሆነ በተለያዩ ክስተቶች ላይ ስንመለከት ቆይተናል፤ አሁንም በዚህ አጥቢያ የተከሰተው ይሄን አይነት ጉዳይ ነው።
Thursday, December 11, 2025
Press Releases Carter defends Christians against corrupt Ethiopian government in new resolution
introduced a resolution condemning the
The Ethiopian government for its many human rights violations, including the persecution of Christians, and urging the Secretary of State to use all available diplomatic tools to protect innocent civilians against their abusive, corrupt government.
The resolution condemns Ethiopia for “actions that threaten regional stability, violate fundamental human rights, and undermine the strategic interests of the United States in the Horn of Africa,” citing “acts of war crimes, crimes against humanity, and genocide,” and the targeting by “violence, intimidation, and persecution” of the Ethiopian Orthodox Church and other religious institutions.
“Practicing your Christian faith is not a crime. Terrorists are running Ethiopia into the ground, and with it the lives of countless innocent people, particularly religious minorities. From intimidation to famine and genocide, the Ethiopian government has given the United States no option but to limit its power by using every tool available to hold them accountable for these, and many other abuses,” said Rep. Carter.
Good News፦ ትግሉ ተቀጣጥሏል
Friday, December 5, 2025
መምህር ዲ/ን ዮሴፍ ዛሬም በግፈኞች እሥር እንዲቀጥል ተደጓል! እግዚኦ ለዳኝነት!!
| መምህር ዲ/ን ዮሴፍ |
ሊያገኝበት ስላልቻል ለቀጣይ ማክሰኞ ቀጥረውታል፡፡ ለቀጣይም ዮሴፍ ላይ ወንጀል ማግኘት አይችልም፡፡ የማራዘሚያ ዘልዛላ ምክንያት ግን ይፈበርክ ይሆናል፡፡
Thursday, December 4, 2025
✍️መንግሥት በወንድማችን ዮሴፍ አንጻር ቤተ ክርስትያን ላይ የሚያደርገውን ቀልድ ቀጥሎበታል፡፡
| ዲ/ን ዮሴፍ ፍሰሐ |
ለቤተሰብ እንዲናገር ሳይፈቅዱለት ነበር፡፡ ከዚያም በወንድሞች የየማጎሪያ ቤት ዳሰሳ ከብዙ ድካም በኋላ በማእከላዊ የቶርቸር ቻምበር ውስጥ ለብቻው ጨላማ ክፍል ውስጥ አስረውት የከረሙ መሆኑ ተደረሰበት፡፡ በጨለማ ቤት ባሰሩባቸው ቀናት ማንም ሳያውቅ ፍርድ ቤትም አቅርበውትም ነበር፡፡ ልብ አድርጉ! ያንን ያደረጉት ጠበቃ እንዲቆምለትም ሳይፈቅዱ፣ ቤተሰብ እንዲጠይቀውም ሳያደርጉ ነበር፡፡
ወልዲያ ከተማ ውስጥ የሚገኙ በርካታ የዓብነት ተማሪዎች ከቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ታፍሰው መወሰዳቸው ታወቀ
| የጠለፋ ወንጀል በኢትዮጵያ ተባብሷል |
እንደሆነ በተደጋጋሚ ያወጣናቸው መረጃዎች ጠቁመዋል።
"ዓራት ዓይናው ታላቁ አባት መላከ ገነት አምደብርሃን የኔታ ይባቤ በላይ ትላንት ምሽት ለዛሬ ሌሊት አጥቢያ አርፈዋል " - ቤተክርስቲያኗ
| መልአከ ገነት አምደብርሃን የኔታ ይባቤ በላይ |
ሲሏቸው ማውራት አልቻሉም' ነው ያሉን" - የሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት
በምዕራብ ሐረርጌ የታፈነው ጩኸት እና በአርሲ የቀጠለው ዘር ፍጅት!
Wednesday, December 3, 2025
ይድረስ ለኦርቶዶክሳውያን ሚዲያዎች
ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ከወረዳው አስተዳዳሪ እስከ ቀበሌ ድረስ ያሉ ካድሬዎች በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ እጃቸው እንዳለበት የታወቀ ነው አቶ አብደላ ግን ትልቅ ሚና ያለው ሰው ነው፦
Tuesday, December 2, 2025
“ ስንዴውን እየሸከፈ ነው”
| ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ |
ዘሪውም ዲያብሎስ ነው።እንክርዳዱም የሚዘራው ሰዎቹ ሲተኙ ነው። ሰዎቹ ያላቸው ታላላቁ የእግዚአብሔር ሰዎች ናቸው። ማንቀላፋታቸው ዕረፍታቸው ሲሆን ሰዎቹ ሲተኙ እንክርዳድ መዘራቱ ታላላቆቹ ሲያርፉ በዲያብሎስና ግብር አበሮቹ አዲስ እንክርዳድ ሥርዓት ይዘራልና።አብረውም እስከ መከር ይቆያሉ።መከሩ የዚህ ዓለም ማለቅ ሆኖ አጫጆቹም መልእክት ናቸው።ያን ጊዜ ንጉሥ ስንዴውን ከእንክርዳዱ የሚያበጥርበት የማያሳስት ሥልጣን የተባለ ነፋስ አለው።እንክርዳዱን በእሳት አቃጥሎ ስንዴውን በመንግሥተ ሰማያት ጎተራ ይሰበስባል ነበር የተማርነው።ማቴ፲፫፥፴፱-፵፪



