የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በገጠር በከተማ የሚገኙ ካህናት መናኞች፣ ሞት ዛሬም ቀጥሏል። በተለይ ባለፈው
በኢሃዴግ ዘምን ብዙ ፈተናዎች እና ብዙ ቤተክርስቲያንን የመግፋት እና ምዕመናንን የምግደል የማሳደድ ታሪክ እንደ ብልጽግና ዘመን ሆኖም ተሰምቶም አይታወቅም፤ በተለይ ባላፉት 7 ዓመታት የተገደሉት እና በግፍ ሕይወታቸውን የተነጠቁ ክርስቲያኖች፣ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናት፣ እንዲሁም ሕይወታቸውን የሰዉት ካህናት በኢትዮጵያ ላለፉት 3 ወይም 4 የአገዛዝ ዘመናት ማለትም ፤ በአፄ ኃይለሥላሴ፣ በመንግሥቱ ሃይለማርያም፣ በመለሰ ዜናዊ እና ኃይለማርያም በድምሩ የተገደሉ፣ የተሰዉ፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት በድምሩ የሦስቱም ዘመናት ፤ ዛሬ በአብይ አሕመድ ጊዜ የሞቱት፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት አንድ የተሰዉ ካህናት ቁጥር ሁለት እጥፍ በአሁኑ ማለትም ባለፉት 7 ዓመታት የሆነው በእጅጉ ብዙ ቁጥር ነው እጅግ ዘግናኝም ነው፤
በኢሃዴግ ዘምን ብዙ ፈተናዎች እና ብዙ ቤተክርስቲያንን የመግፋት እና ምዕመናንን የምግደል የማሳደድ ታሪክ እንደ ብልጽግና ዘመን ሆኖም ተሰምቶም አይታወቅም፤ በተለይ ባላፉት 7 ዓመታት የተገደሉት እና በግፍ ሕይወታቸውን የተነጠቁ ክርስቲያኖች፣ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናት፣ እንዲሁም ሕይወታቸውን የሰዉት ካህናት በኢትዮጵያ ላለፉት 3 ወይም 4 የአገዛዝ ዘመናት ማለትም ፤ በአፄ ኃይለሥላሴ፣ በመንግሥቱ ሃይለማርያም፣ በመለሰ ዜናዊ እና ኃይለማርያም በድምሩ የተገደሉ፣ የተሰዉ፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት በድምሩ የሦስቱም ዘመናት ፤ ዛሬ በአብይ አሕመድ ጊዜ የሞቱት፣ የተቃጠሉት ቤተክርስቲያናት አንድ የተሰዉ ካህናት ቁጥር ሁለት እጥፍ በአሁኑ ማለትም ባለፉት 7 ዓመታት የሆነው በእጅጉ ብዙ ቁጥር ነው እጅግ ዘግናኝም ነው፤


