፩ኛ/ ብፁዕ አቡነ መልከፄዲቅ የስደተኛው ሲኖዶስ ጸሐፊ
፪ኛ/ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የስደተኛው ሲኖዶስ ተወካይ
፫ኛ/ ሌቀ ካህናት ምሣሌ
፬ኛ/ መልአገ ገነት ገዛህኝ ከስደተኛው ሲኖዶስ በኩል በተወካይነት ተወክለው በተጠቀሰው ቦታ ተገናኝተው እርቀ ድርድሩን ለማድረግ ትላንት ጀምረው ተወካዮቹ በፊኒክስ ተገኝተው ዛሬ ረፋዱ ላይ ስብሰባው እንደሚጀመር ይጠበቃል።
![]() |
| እርቁ እውነት ይሆን? እርቁን የማይፈልግ ክፍል ይኖር ይሆን? |
ዛሬ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. በፊኒክስ አሪዞና የኢትዮጵያው ቅዱስ ሲኖዶስ ተወካዮች
፩ኛ/ ብፁዕ አቡነ ገሪማ የመንበረ ፓትሪያሪክ ልዩ ጸሐፊና የድሬደዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
፪ኛ/ ብፁዕ አቡነ አትናቲዮስ የወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
፫ኛ/ ብፁዕ አብነ ቀወስጦስ የኣዲስ አበባ እና የምዕራብ ሸዋ ሊቀ ጳጳስ (በህመም ምክንያት መምጣት አልቻሉም)
፫ኛ/ ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ
እንዲሁም ከስደተኛው ሲኖዶስ የተወከሉ ደግሞ ፩ኛ/ ብፁዕ አቡነ መልከፄዲቅ የስደተኛው ሲኖዶስ ጸሐፊ
፪ኛ/ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የስደተኛው ሲኖዶስ ተወካይ
፫ኛ/ ሌቀ ካህናት ምሣሌ
፬ኛ/ መልአገ ገነት ገዛህኝ ከስደተኛው ሲኖዶስ በኩል በተወካይነት ተወክለው በተጠቀሰው ቦታ ተገናኝተው እርቀ ድርድሩን ለማድረግ ትላንት ጀምረው ተወካዮቹ በፊኒክስ ተገኝተው ዛሬ ረፋዱ ላይ ስብሰባው እንደሚጀመር ይጠበቃል።













